Monday, September 26, 2016

ሴት አትሌቶች ተቃውሞውን ተቀላቅለዋል



ሴት አትሌቶች ተቃውሞውን ተቀላቅለዋል
Ethiopian Hirut Guangul, the first woman runner to show gesture of protest (the × sign) against her gov’t after finishing first @ Quad cities Marathon in US.
Abdurehim Ahmed's photo.
በአሜሪካ ኩዋዲ ሲቲ ማራቶን ውድድር አሸናፊ የሆነችው ኢትዮጵያዊቷ ጀግናዋ አትሌት ሂሩት ጓንጉል ውድድሯን ስታጠናቅቅ ልክ እንደ ሌሊሳ እጆቿን ወደ ላይ በማጣመር የኢትዮጵያ መንግስት በሕዝብ እየፈጸመ ያለውን አፈናና የመብት ረገጣ ለዓለማቀፉ ህብረተሰብ አጋልጣለች።

No comments:

Post a Comment