Wednesday, September 14, 2016

የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ላይ ረቂቅ አቀረበ



The #USA Congress is speaking out against tyranny in #Ethiopia.የዩናይትድ ስቴትስ ምክርቤት በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ላይ ረቂቅ አቀረበ
የአፍሪቃ ጉዳዮች ንዑስ ቋሚ ኮሚቴ ሊቀ- መንበር ክሪስ ስሚት
የአፍሪቃ ጉዳዮች ንዑስ ቋሚ ኮሚቴ ሊቀ- መንበር ክሪስ ስሚት
የዩናይትድ ስቴትስ ሕግ አውጪ ምክር ቤት በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ የተነጣጠረ ረቂቅ ውሳኔ በዛሬው ዕለት ይፋ አደረገ።
በሪዮ ኦሎምፒክ ሁለት እጆቹን በማጣመር ተቃውሞ ያሳየው ኢትዮጵያዊ አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ከዩናይትድ ስቴትስ የምክርቤት አባል ክሪስ ስሚዝ ጋር በካፒቶልሂል ፊት ለፊት
በሪዮ ኦሎምፒክ ሁለት እጆቹን በማጣመር ተቃውሞ ያሳየው ኢትዮጵያዊ አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ከዩናይትድ ስቴትስ የምክርቤት አባል ክሪስ ስሚዝ ጋር በካፒቶልሂል ፊት ለፊት
የአፍሪቃ ጉዳዮች ንዑስ ቋሚ ኮሚቴ ሊቀ- መንበር ክሪስ ስሚት መሪነት የቀረበው ረቂቅ ሕግ በኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች በዜጎች ላይ የሚወስሷቸው የኃይል እርምጃዎች እንዲቆሙ፤ ግድያዎቹ በዓለም አቀፍ ገለልተኛ ወገኖች ማጣራት እንዲደረግባቸውና እንዲሁም በእስር ላይ የሚገኙ የፖለቲካ መሪዎችንና ጋዜጠኞችን በአስቸንኳይ መለቀቅ የሚጠይቅ ነው።
 ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

No comments:

Post a Comment