የነበረው የወያኔ ጦር በቀጥታ ወደጃዊ ገብቶ ፍጅት እየፈጸመ ነው፡፡ የጃዊ ነዋሪዎች ከአቅማቸው በላይ ስለሆነ ሌላው አማራ
በሚችለው ሁሉ ያግዘን ሲሉ አቤት ብለዋል፡፡
በተያያዘ ዜና በደቡብ ክልል በሐመር ወረዳ ከፋተኛ ጦርነት መንግስት ወታደር እና በህዝብ አየተደረገ እንደሆነ በስልክ የደረሠ መረጃ እና : በኮንሶ ወረዳ ያለአግባብ በሠገን ዞን መካተቱን የአካባቢው ማህበረሠብ ተቃውሞ ሲያሠማ መቆየቱ ሠሚ ባለመኖሩ ሁለም የመንግስት መዋቅር ፈርሷል ማለት የሚቻልበት ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡
በሞያሌ አካባቢ ኦሮሚያ ክልል ተልተሌን ጨምሮ ጦርነት አለ፡፡
No comments:
Post a Comment