Saturday, September 24, 2016

አባሎቻችንና ሌሎች ዜጎች ከሕግ ውጭ እየታሰሩ ነው ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ከሰሰ



አባሎቻችንና ሌሎች ዜጎች ከሕግ ውጭ እየታሰሩ ነው ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ከሰሰ
በመላው ሀገሪቱ የሰማያዊ ፓርቲ አባሎችና ሌሎችም ዜጎች ከሕግ ውጭ በሆነ አያያዝ በገፍ እየታሰሩ መሆናቸውን የሰማያዊ ፓርቲ ፕሬዝዳንት ተናገሩ።
በተመሳሳይ ሁኔታ ከ20 የማያንሱ ዜጎች ከሕግ ውጭ በምዕራብ ኦሮምያ በጅማ ገነት ወረዳ መታሰራቸውን አንድ የተቃዋሚ ፓርቲ ወኪል ገለጹ።
ከመንግሥት በጉዳዩ ላይ ለጊዜው ማብራርያ ለማግኘት አልተቻለም።
በኦሮምያና በአማራ ክልሎች የተቃውሞ ሰልፎች መካየድ ከጀመሩ በኃላ በአጠቃላይ በሀገሪቱ ውስጥ በዜጎች ላይ እየተካሄዱ ነው ያሉት የአፈና እርምጃዎች እየተባባሰ መሆኑን በመግለጽ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ ይልቃል ጌትነት መንግሥትን ከሰዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ። http://av.voanews.com/clips/VAM/2016/09/23/7d0edaac-75aa-4c66-9b40-d0e20479a612.mp3
Vm
P

ፋይል- የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ-መንበር አቶ ይልቃል ጌትነት

No comments:

Post a Comment