ጎንደር አራዳ ገበያን ለማቀጠል የሞከሩ ተያዙ ::
#Ethiopia #Gonder #Aradamarket #AmharaResistance #MinilikSalsawi
በሰሜን የኢትዮጵያ ክፍል ትልቁ የሆነውን የአራዳ ገበያ ሊያቃጥሉ የሞከሩ ሰዎች ዛሬ አመሻሹንበሕዝብ ትብብር እና ርብርብ በአማራ ፖሊስ መያዛቸውን ከቦታው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በቁጥጥር የዋሉት ሁሉም የሕወሓት ሰዎች የሆኑ የትግራይ ተወላጆች መሆናቸው ተሰምቷል።
#Ethiopia #Gonder #Aradamarket #AmharaResistance #MinilikSalsawi
በሰሜን የኢትዮጵያ ክፍል ትልቁ የሆነውን የአራዳ ገበያ ሊያቃጥሉ የሞከሩ ሰዎች ዛሬ አመሻሹንበሕዝብ ትብብር እና ርብርብ በአማራ ፖሊስ መያዛቸውን ከቦታው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በቁጥጥር የዋሉት ሁሉም የሕወሓት ሰዎች የሆኑ የትግራይ ተወላጆች መሆናቸው ተሰምቷል።
No comments:
Post a Comment