Monday, September 26, 2016

በቀልድ ሊታለፍ የሚገባው አይደለም። ትውልዱን እንዴት እየመረዙት እንደሆነ ልናስተውል ይገባል።



Image may contain: text
ይህ የ8ኛ ክፍል አማርኛ መማሪያ መፅሀፍ ገፅ 26 ነው ተብሎ የተለቀቀ ምስል ነው። ላሊበላን እና ፋሲል ግምብን ያነፁት አክሱማውያን ናቸው ይላል።
ጎበዝ ይህ ነገር በቀልድ ሊታለፍ የሚገባው አይደለም። ትውልዱን እንዴት እየመረዙት እንደሆነ ልናስተውል ይገባል። የሰዎቹ ተንኮል ከአይሁዳውያኑም ይልቅ የረቀቀ ሆኗል።


No comments:

Post a Comment