Nahome Girma
Saturday, September 3, 2016
የቂልንጦ እስር ቤት ከሚታሰበው በላይ በመንደድ ላይ ይገኛል የከተማ ፖሊስ ህዝብ እንዳያልፍ መንገዱን አጥሯል
ቂሊንጦ እስር ቤት እየጋየ ነው
አካባቢው በጥይት እሩምታ እንደቀለጠ ነው
አካባቢው በጣም ያስፈራል አራት አምፑላስ ጉዳተኞችን ወደ ጡሩነሽ ዲባባ ቤጂንግ ሆስፒታል ወስደዋቸዋል።
እነ አቶ በቀለ ገርባ እና ብርሃኑ ተክለያሬድ በርካታ የፖለቲካ እስረኞች የሚገኙት በዚህ እስርቤት ነው።
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment