Saturday, September 3, 2016

የቂልንጦ እስር ቤት ከሚታሰበው በላይ በመንደድ ላይ ይገኛል የከተማ ፖሊስ ህዝብ እንዳያልፍ መንገዱን አጥሯል

 


ቂሊንጦ እስር ቤት እየጋየ ነው
አካባቢው በጥይት እሩምታ እንደቀለጠ ነው
አካባቢው በጣም ያስፈራል አራት አምፑላስ ጉዳተኞችን ወደ ጡሩነሽ ዲባባ ቤጂንግ ሆስፒታል ወስደዋቸዋል።
እነ አቶ በቀለ ገርባ እና ብርሃኑ ተክለያሬድ በርካታ የፖለቲካ እስረኞች የሚገኙት በዚህ እስርቤት ነው።

No comments:

Post a Comment