
በፍርድ ቤቱ ደጃፍ ከተሰበሰበው እልፍ የአማራ ወጣት በላይ የአማራ ደም ሊጠጣ ከተማዋን የወረራት የትግራይ ነፍሰ በላ ወታደር ይበልጥ ነበር። ሞት የማይፈራው አዲሱ የአማራ ትውልድ ግን እስከ አንፍጫው የታጠቀውን የትግራይ ጦር ከመጤፍ ሳይቆጥር የጀግናውን የፍርድ ቤት ውሎ በፍርድ ቤቱ ደጃፍ ቆሞ ይጠባበቅ ነበር።
አሁን ግን ጀግኖቹ የጎንደር ወጣቶች በሰላም ወደ ቤታቸው ተመልሰዋል። የአማራ ተጋድሎ በቆራጥ የአማራ ልጆች ትግል በድል ይደመደማል! achamleh Tamru
No comments:
Post a Comment