የጎንደር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የላይብረሪ ወንበሮች ተወሰዱ
የጎንደር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የላይብረሪ ወንበሮች በከባድ መኪኖች ተጭነው መወሰዳቸውን ተማሪዎች ተናገሩ ። ተማሪዎችን ከጥናት ላይ ኣስነስቶ ፣ የተቀመጠበትን ወንበር ወስዶ፣ ከላይበራሪ በማስወጣት ላይብረሪውን ባዶ ኣድርገውታል። በቀጣይነት ተማሪዎች ቆመው የሚያጠኑ ቢሆንም መጽሃፍቱን ጭንው ላለመውሰዳቸው ምንም ዋስትና የለም ሲሉ በኮሌጁ የሚገኙ ኣስተያየት ሰጪዎች ይናገራሉ።
No comments:
Post a Comment