በኦጋዴን ኣዲስ የተቃውሞ እንቅስቃሴ ለመጀመር እና ለመታገል የጋራ ንቅናቄ ተመሰረተ።
በኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል ውስጥ በሕወሓት መንግስት የሚደርሰው የሰብዓዊ መብት ጥሰትና ጭፍጨፋ በመቃውም የሚታገሉ ሃይሎች ኣዲስ እንቅስቃሴ በኦጋዴን ለማድረግ የሶማሌ ክልል የፍትህና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የሚባል ድርጅት መመስረታቸውን በቭድዮ ባስተላለፉት ጋዜጣዊ መግለጫ ኣስታውቋል። ዝርዝሩ እነሆ ፡ http://mereja.com/network/post/369/new-movement-in-ogaden-somali-region-justice-and-democracy-move
No comments:
Post a Comment