Tuesday, November 15, 2016

በኦጋዴን ኣዲስ የተቃውሞ እንቅስቃሴ ለመጀመር እና ለመታገል የጋራ ንቅናቄ ተመሰረተ።tቆንጅት ስጦታው



በኦጋዴን ኣዲስ የተቃውሞ እንቅስቃሴ ለመጀመር እና ለመታገል የጋራ ንቅናቄ ተመሰረተ።
 
በኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል ውስጥ በሕወሓት መንግስት የሚደርሰው የሰብዓዊ መብት ጥሰትና ጭፍጨፋ በመቃውም የሚታገሉ ሃይሎች ኣዲስ እንቅስቃሴ በኦጋዴን ለማድረግ የሶማሌ ክልል የፍትህና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የሚባል ድርጅት መመስረታቸውን በቭድዮ ባስተላለፉት ጋዜጣዊ መግለጫ ኣስታውቋል። ዝርዝሩ እነሆ ፡ http://mereja.com/network/post/369/new-movement-in-ogaden-somali-region-justice-and-democracy-move

No comments:

Post a Comment