Wednesday, November 16, 2016

በእነ ታጋይ በቀለ ገርባ ላይ የተከፈተው ሃሰተኛ ክስ የሕወሓት ዓቃቢ ሕግ ምስክሮቹን በዝግ ችሎት ሊያሰማ ፍርድ ቤቱ የወሰነውን ኣሻሻለ።ቆንጅት ስጦታው



በእነ ታጋይ በቀለ ገርባ ላይ የተከፈተው ሃሰተኛ ክስ የሕወሓት ዓቃቢ ሕግ ምስክሮቹን በዝግ ችሎት ሊያሰማ ፍርድ ቤቱ የወሰነውን ኣሻሻለ።
የሕወሓት ዓቃቢ ሕግ በኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ኣመራሮች በነታጋይ በቀለ ገርባ ላይ የከፈተውን የፈጠራ ክስ ኣስመልክቶ ምስክሮቹን በዝግ ችሎት እንዲሰሙለት ቢጠይቅም ይህንም ጥያቀ ባልተጠበቀና እንግዳ በሆነ መልኩ ፍርድ ቤቱ ተቀብሎ ትእዛዝ መስጠቱ ኣነጋጋሪ ሆኖ ነበር። ቢሆንም በእነ ታጋይ በቀለ ገርባ ላይ የተከፈተው ሃሰተኛ ክስ የሕወሓት ዓቃቢ ሕግ ምስክሮቹን በዝግ ችሎት ሊያሰማ ፍርድ ቤቱ የወሰነውን ለውጦት በክፍት ችሎት እንዲታይ ኣዟል :: ከሕወሓት ፍርድ ቤቶች ፍት ህ ማግኘት የማይቻል ሲሆን ታጋይ በቀለ ገርባ ላይ በእስር ቤት ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው እንደሆነ ይታወቃል።
http://mereja.com/network/post/378/news-bekele-gerba-et-al-federal-court-overrules-prosecutor-s-r

No comments:

Post a Comment