Saturday, November 5, 2016

ቴድሮስ ኣድሃኖም ለኣለም የጤና ድርጅት ለመወዳደር በመቶ ሺህ ዶላሮች ለሕዝብ ግንኙነት ስራ የኣሜሪካንን ድርጅት ቀጥረዋል


indexካለእውቀት ስኬትን የሚመኘው ቴድሮስ ኣድሃኖም ለኣለም የጤና ድርጅት ለመወዳደር በመቶ ሺህ ዶላሮች ለሕዝብ ግንኙነት ስራ የኣሜሪካንን ድርጅት ቀጥረዋል።
 
በራሱ የማይተማመነው ያልተሟላ የትምህርትና የስራ ማስረጃ በመያዝ የሃሰት ፕረዘንቴሽን ያቀረበው ቴድሮስ ኣድሃኖም ለኣለም የጤና ድርጅት ለመወዳደር ለዘመቻቸው በመቶ ሺዎች ገንዘብ በመመደብ መቀመጫው ኣሜሪካ ያደረገ የሕዝብ ግንኙነትና ቅስቀሳ ስራ የሚሰራ ድርጅት ቀጥረዋል ሲል ኣንድ የኣውሮፓ ሚዲያ ኣጋለጠ።

No comments:

Post a Comment