Tuesday, November 8, 2016

የሕወሓት መንግስት ሃገር ውስጥ በሚኖሩ በዲያስፖራው ቤተሰቦች ላይ ታክቲካዊ ጥቃት ይፈጽማል:: Minilik Salsawi


የሕወሓት መንግስት ሃገር ውስጥ በሚኖሩ በዲያስፖራው ቤተሰቦች ላይ ታክቲካዊ ጥቃት ይፈጽማል::   Minilik Salsawi
 
የሕወሓት መንግስት ሃገር ውስጥ በሚኖሩ በዲያስፖራው ቤተሰቦች ላይ ታክቲካዊ ጥቃት ይፈጽማል:: ወደ ሃገር ውስጥ የሚገቡ ዲያስፖራዎችንም ቤተሰቦች በዘፍቀደ ያፍናል ሲል አንድ የሰብዓዊ መብት ድርጅት ገለጸ። ሂዩማን ራይት ስ ዎች የተባለው የሰብዓዊ መብት ድርጅት እንደጠቀሰው በሜልቦርን በስኔ ተቃውሞ ሰልፍ ላይ የተሳተፉ በኣውስትራሊያ ነዋሪዎች የሆኑ ኢትዮጵያውያን ዘመዶቻቸው በጅምላ ታፍሰው እስር ቤት መወርወራቸውን እና እስካሁን ኣለመፈታታቸውን ያብራራል። በምስልና በቪድዮ የተደገፈውን ዝርዝር እዚህ ሊንክ ላይ ያገኙታል ፦http://mereja.com/network/post/320/australia-protests-prompt-ethiopia-reprisals-human-rights-wat

No comments:

Post a Comment