Sunday, November 20, 2016

ህወሀት ኮ/ል ደመቀ ዘውዴ ወደ አዲስ አበባ ማእካላዊ እስር ቤት እንዲወሰዱ መወሰኑ ተሰምቷል። ቆንጅት ስጦታው



በትላንትናው እለት ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ የሚመራው መንግሰት የደህንነትና የመከላከያ አመራሮች ባድሩጉት ሚስጥራዊ ስብሰባ ኮ/ል ደመቀ ዘውዴ ወደ አዲስ አበባ ማእካላዊ እስር ቤት እንዲወሰዱ መወሰኑ ተሰምቷል። ESAT

No comments:

Post a Comment