Friday, November 4, 2016

የእንግሊዟ ጠቅላይ ሚኒስትር ወይዘሮ ትሬዛ ሜይ ታጋይ ኣንዳርጋቸው ጽጌን እንዲያስፈቱ ተጠየቀ።Minilik Salsawi


የእንግሊዟ ጠቅላይ ሚኒስትር ወይዘሮ ትሬዛ ሜይ ታጋይ ኣንዳርጋቸው ጽጌን እንዲያስፈቱ ተጠየቀ። Minilik Salsawi
የእንግሊዟ ጠቅላይ ሚኒስትር ወይዘሮ ትሬዛ ሜይ በሕወሓት የማሰቃያ እስር ቤት በስቃይ ላይ የሚገኙትን ታጋይ ኣንዳርጋቸው ጽጌን ለጉዳዩ ኣትኩሮት ሰጥተው ጣልቃ በመግባት እንዲያስፈቱ ተጠየቀ። እንዲሁም የውጪ ጉዳይ ቢሮ የታጋር ኣንዳርጋቸው ጉዳይ እንዳሳሰበው ከገለጸ ጀምሮ ኢትዮጵያውያን ሁሉ በታጋይ ኣንዳርጋቸው መፈታት ላይ ለጠቅላይ ሚኒስትሯ ኣቤቱታውን እንዲያሰማ የታጋይ ኣንዲ ቤተሰቦቻቸው ጠይቀዋል። ዝርዝሩን ከዚህ ሊንክ ያንብቡት – http://mereja.com/network/post/302/calls-for-theresa-may-to-help-british-man-jailed-in-ethiopia

No comments:

Post a Comment