Thursday, November 3, 2016

የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ ምሥረታ መግለጫ

የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ ምሥረታ መግለጫ
የኢትዮጵያ ሕዝቦች ለነፃነት፣ ለዲሞክራሲና ለፍትህ የሚያደርጉት ትግል እጅግ ወሳኝ ወደሆነ ደረጃ እየተሸጋገረ መሆኑን ሁላችንም የምንገነዘበዉ ነዉ፡፡ በሕወሐት ግፈኛ አገዛዝ ሥር ላለፉት ሃያ-አምስት ዓመታት በሕዝቦቻችን ላይ የወረደዉ ግፍና መከራ ከልክ በማለፉ የተቀጣጠለዉና ላለፈዉ አንድ ዓመት ካለማቋረጥ የቀጠለዉ የእምቢተኝነትና የአልገዛም ባይነት ሕዝባዊ የተቃዉሞ ትግል ለዓመታት ሲካሄድ የቆየዉ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ትግል አዲስ ምዕራፍ ላይ መድረስ መገለጫ ነዉ፡፡ በዚህ ዛሬም ድረስ እየተካሄደ ባለዉ ሕዝባዊ እምቢተኝነት ምክንያት በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ዳግም በመስቀለኛ መንገዶች ላይ ትገኛለች፡፡ … http://mereja.com/network/post/287/-

No comments:

Post a Comment