Wednesday, November 2, 2016

በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የውጪ ዜጎች ኢንቨስተሮች ስጋታቸው ጨምሮ ኣገር እየለቀቁ ነው።


በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የውጪ ዜጎች ኢንቨስተሮች ስጋታቸው ጨምሮ ኣገር እየለቀቁ ነው። Minilik Salsawi
 
በኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰተውን ሕዝባዊ ንቅናቄ ተከትሎ በኢንቨስትመንት ስራ ላይ የተሰማሩ የውጪ ዜጎች በሃገሪቱ ተቀጣጥሎ የሚገኘው የሕዝብ ተቃውሞ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢንቨስትመንቶችን ወደ ጭስነት ከቀየረ በኋላ ከፍተኛ ስጋት ስለገባቸው ኣገር እየለቀቁ ሲሆን ቀሪዎቹ የወያኔ ኣገዛዝ የሚከፍላቸውን ገንዘብ በመያዝ ሃገሪቱን ለመልቀቅ ተዘጋጅተዋል።የኣስቸኳይ ጊዜ ኣዋጁ ከፍተኛ ጫና በስራቸው ላይ እንደፈጠረ በመናገር ላይ ይገኛሉ።

No comments:

Post a Comment