Monday, November 7, 2016

ደባርቅ ሰሜን ጎንደር የጅምላ እስር እየተካሄደ ነው! ቆንጅት ስጦታው


ደባርቅ ሰሜን ጎንደር የጅምላ እስር እየተካሄደ ነው! ለጊዜው የወጣቶች ስም ዝርዝር ደርሶኛል 
1. አግንቸ ማውሻ
2. ሐብታሙ መኮነን
3. መልስ ጌታቸው
4. ይርጋ መኩርያው
5. ለምለም አዲሱ
6. ሰለሞን ክንዴ
7. ቀናው መዝን
ይህንን እኩይ የባንዳ ሎሌነት እያስፈፀሙ የሚገኙት የከተማ አስተዳደሩ የፀጥታ ሐላፊዎች እነዚህ ናቸው፦
1.አዳነ ዳኘው
2. ሻምበል አምባቸው
የደባርቅ መውጫ መግቢያ በወታደር ታጥሯል
እባካችሁ ቤተሰብ ጋር ግንኙነት አርጉ የምትችሉትን መላ ፈይዱ…
ሙሉነህ ዮሃንስ

No comments:

Post a Comment