Saturday, November 26, 2016

በአማራና በትግራይ ክልሎች የወሰንና የማንነት ጥያቄ ምላሽ አለማግኘቱ ዳግም ጥያቄ አስነሳ EthiopianReporter.com  



ከዓመታት ንትርክ በኋላ ለግጭት መንስዔ የሆነው የአማራና የትግራይ ክልሎች የጋራ አዋሳኝ ሥፍራዎችን የመከለልና የማንነት ጉዳይ፣ የመጨረሻ ዕልባት አለማግኘት አሁንም ጥያቄ አስነሳ፡፡
የአማራ ክልል መንግሥት የችግሩን መንስዔ በተመለከተ ግምገማ ተካሂዶ ሁለቱ ክልሎች የጋራ መግባባት መድረሳቸውንና ችግሩን ለመፍታት መስማማታቸውን ገልጿል፡፡ ችግሩ መቼና

No comments:

Post a Comment