Wednesday, November 23, 2016

የህወሀት መንግስት በጎንደር ከተማ አፈናዉን ቀጥሎበታል



የህወሀት መንግስት በጎንደር ከተማ አፈናዉን ቀጥሎበታል በተለይ ተፅኖ ፈጣሪ ናቸዉ ተብሎ የሚገመቱ ሰዎች በአብዛኛዉ ወደእስር ቤትእየተጋዙ ብዙ መከራ እና ስቃይ እደረሰባቸዉ ይገኛለ፤
ከነዚህም ዉስጥ ለምሳሌ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ሰዎች ይገኙበታል፡፡
1.ዳኔእል (የዳን ፈርኒቸር ባለቤት ቀበሌ 18 ነዋሪ የሆነ)
2.ትዕግስት ጀምበሩ (ጉንደር የኒቨርሲቲ የምትሰራ የቀበሌ 18 ነዋሪ የሆነች)
3.ሙሉሰዉ ጌታሁን (ባጃጅ ሹፌር ቀበሌ 04 ነዋሪ የሆነ)
4.አቶ ቀለምወረቅ አስመላሽ(ጡረተኛ የሆኑ የታወቁ የሀገር ሽማግሌ ቀበሌ 05 ነዋሪ)
5.ንጉሴ ሽቤ (የአየር መንገድ ሰራተኛ የሆኑ ቀበሌ 04 ነዋሪ)
6.ሚካኤሌ (ባለሀብት የቀበሌ 13 ነዋሪ የሆነ)


እነዲሁም ብዙ የጎንደር ዩኑቨርሲቲ መምህራን በእስር ላይ ይገኛሉ:: Henok Yeshitla


No comments:

Post a Comment