Friday, November 25, 2016

በአገር ውስጥ ፋሽስት ወያኔን እያርበደበዱ ካሉት የአማራ አርበኞች ቆንጅት ስጦታው  



ከታች የሚታዩት ጀግኖች በአገር ውስጥ ፋሽስት ወያኔን እያርበደበዱ ካሉት የአማራ አርበኞች መካከል የተወሱቱ ናቸው።
የአማራ አርበኞች በትናንት እለት የወያኔን ተላላኪዎች ጭኖ ወደ ሣንጃ -ጅንግር ቀበሌ ያመራውን የመብራት ኃይል መኪና ሙሉ ለሙሉ እንዳወደሙ መዘገባችን ይታወሳል። ይህ ዘገባ ከታተመ በኋላ በደረሰን ተጨማሪ ዜና መሰረት በትናንትናው እለት በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 10:00 ሰዓት አካባቢ በመብራት ኃይል መኪናው ተጨነው ወደ ሣንጃ -ጅንግር ቀበሌ ከሄዱት የወያኔ ተላላኪዎች መካከል 11ዱ ተማርከው በአማራ አርበኞች መታሰራቸው ተረጋግጧል። ተጨማሪ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ይኖሩናል!

የአማራ ተጋድሎ በጀግኖቻችን ተጋድሎ እስከ ድል ድረስ ይቀጥላል

No comments:

Post a Comment