Saturday, November 5, 2016

ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከአዲሱ ካቢኔ ምንም አዲስ ነገር አንጠብቅም አሉ


የተቃዋሚ አመራሮች ባለፈው ሳምንት ይፋ የተደረገው አዲሱ የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ካቢኔ፣ የአገሪቱን አጠቃላይ ችግሮች ያልተረዳና በግለሰቦች የትምህርት ዝግጅት ላይ ብቻ ያተኮረ ነው በማለት አጣጣሉት፡፡
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፣ ‹‹በአዲሱ ካቢኔ የተመረጡት ሚኒስትሮች

No comments:

Post a Comment