Sunday, November 27, 2016

በታችና ምዕራብ አርማጭሆ ከባድ ጦርነት ተቀስቅሷል Muluken Tesfaw



በታችና ምዕራብ አርማጭሆ ከባድ ጦርነት ተቀስቅሷል Muluken Tesfaw
በከፋኝ የዐማራ ንቅናቄ ሥር የሚንቀሳቀሱ ታጋዮች ከወያኔ ሠራዊት ጋር ትንቅንቅ ላይ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡ ዛሬ ኅዳር 18 ቀን 2009 ዓ.ም. የደረሱ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት የዐማራ ታጋዮች በወያኔ ሠራዊት ላይ ድል እየተቀዳጁ ነው፤
በሳምንቱ በነበሩ ከፍተኛ የጦር ሜዳ ውሎዎች ከአገዛዙ በኩል የተገደሉ ወታደሮች ወደ መቶ የሚጠጉ ሲሆን እስካሁን ባለው መረጃ አራት የዐማራ ወጣቶች ሰማዕት ሆነዋል፡፡ የዐማራ ተወላጅ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ከነሙሉ ትጥቃቸው የከፋኝ እንቅስቃሴን እየተቀላቀሉ እንደሆንም ሰምተናል፡፡
በአካባቢው የመገናኛ ዘዴዎች በመዘጋታቸው ምክንያት የዛሬውን ዝርዝር መረጃ ማግኘት አልተቻለም፡፡
የዐማራ ተጋድሎ ያሸንፋል!!

No comments:

Post a Comment