ባሕር ዳር – የዐማራ ሲቪልና ልዩ ኃይል ፖሊሶች በኮማንድ ፖስቱ እየታሰሩ ነው፤ Muluken Tesfaw
ከወደ ባሕር ዳር ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው ኮማንድ ፖስቱ በዐማራ ሲቪልና ልዩ ኃይል ውስጥ ያሉ ፖሊሶች እየታሰሩ ነው፡፡ ሰሞኑን 8 ያክል የዐማራ ፖሊስ አባላት የኮማንድ ፖስቱ ሰለባ ሆነዋል ተብሏል፡፡
ከወደ ባሕር ዳር ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው ኮማንድ ፖስቱ በዐማራ ሲቪልና ልዩ ኃይል ውስጥ ያሉ ፖሊሶች እየታሰሩ ነው፡፡ ሰሞኑን 8 ያክል የዐማራ ፖሊስ አባላት የኮማንድ ፖስቱ ሰለባ ሆነዋል ተብሏል፡፡
No comments:
Post a Comment