Wednesday, November 30, 2016

ፌዴራል ፖሊሶች በየቦታው በገፍ እየታሰሩ ነው።ቆንጅት ስጦታው



~ከኮማንድ ፖስቱ በኋላ ፌዴራል ፖሊሶች በየቦታው በገፍ እየታሰሩ ነው። በተለይ በህዝባዊ አመጹ ጊዜ ያልተኮሱ-ለመተኮስ አስበው መሳሪያቸው እምቢ ያላቸው ሁሉ፣ ፌስቡክ ላይ ጸረ ወያኔ ጽሁፎችን ሸር እና ላይክ አድርገዋል የተባሉት ሁሉ ወደ ወህኒ ወርደዋል።
~ ባሁኑ ሰዓት የትም ለመሄድ ፈቃድ ተከልክሏል። ሌላው ቢቀር ከካም ውጭ ካደሩ ከአሸባሪዎች ጋር ስትመክር ነው ያደርከው ተብሎ ወህኒ እየተወረወረ ነው።
~ከኮማንድ ፖስቱ በኋላ በአዲስ አበባ በየጊዜው ሲደረግ የነበረው የፖሊሶች ስብሰባ ቀንሷል።ምክንያቱ ደግሞ ከ50% በላይ ፌዴራል ፖሊሶች ከአዲስ አበባ ስለወጡ ነው።
~ዛሬ ቦሌ ኤርፖርት ዙሪያ ለየት ያለ ጥበቃ ነበር።



No comments:

Post a Comment