Nahome Girma
Saturday, August 6, 2016
ጎንደር የጦርነት ቀጠና ሆናለች
አንዳንድ ታጣቂ ገበሬዎች እና የታጠቀው የከተማ ኗሪ ከሕወሓት ጦር ጋር እዬተፋለሙ ነው። አጠቃላይ የጎንደር ዞን ታጣቂ ገበሬዎች በአጭር ጊዜ ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል። ህዝቡ ፒያሳ አካባቢ የወያኔን ባንዲራ በማውረድ የአባቶቹን ሰንደቅ አላማ እየሰቀለ ይገኛል ።
ጎንደር ከተማ ሙሉ በሙሉ ከቁጥጥር ውጭ…
... ሙሉውን ጽሁፍ ለማየት እዚህ ላይ ይጫኑ።
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment