Wednesday, October 26, 2016

አሜሪካውያን ወደ ኢትዮጵያ እንዳይጓዙ የወጣውን ክልከላ መንግሥት ተቃወመ  EthiopianReporter



አሜሪካውያን ወደ ኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ጉዞ እንዲሰርዙ የሚከለክል መግለጫ መውጣቱን መንግሥት ተቃወመ፡፡
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ የአሜሪካ ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ከመጓዝ እንዲታቀቡ ማሳሰቡን፣ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ተቃውመውታል፡፡
አቶ ጌታቸው ሰኞ

No comments:

Post a Comment