Saturday, October 1, 2016

የወልቃይት አማራ የሀገር ሽማግሌዎች በወያኔ ከወጣቱ በመቀጠልተቃውማቸውን ኣሰሙ



Image may contain: crowd, one or more people and outdoor
የወልቃይት የ ኣማራ ተጋድሎ ያሳሰበው የወያኔ መንግሥት ኣገር ሽማግሌዎች እርቅ ለመፍጠር በሚል ሰበብበ 20/01/09 ዓ/ም ከክልል ትግራይ ባንዳው ፈረደ የሺወንድምእና የክልሉ ፓሊስ ኮሚሽኖሮች እንዲሁም የዞኑ ኣስተዳደር
ኢሳያስ ታደሰ የከተማ ኣዲ ረመጥ ኣለቅላቂዎችን ብቻ
ለመሰብሰብ ያቀዱ ሲሆን ነገርግን ህዝቡ እሰከመቼ እነሱን
እየሰማችሁ ትሄዳላችሁ በማለት ኣደራሽ የገቡ ሲሆን በነበረው
ውይይትም ፍፁም ኣማራዊ ተጋድሎ የተነፀባረቀበትም ነበር እኛ ትላንት ዛሬም ሁሌም ኣማራ ነን ደንበራችንም ተከዜ ነው ማንነት መጠየቅ እንዴት ወንጀል መሆን ቻለ ሚሉና የመሳሰሉ ጥያቄዎችን የጠየቃቸው ሲሆን የዞኑ ኣስተዳደር ተብየው ከመቀመጫው ቁጭ ብድግ በማለት ጥያቄዎችን ከመመለስ
ይልቅ ከኣሁን በፊት የነበረው ጥያቄ ትክክለኛ ኣይደለም ኣሁን እንደ ኣዲስ መጠየቅ ትችላላችሁ በማለት በቁጣ ሲያሰፈራራ
ውላል ከዚህ በፊት ከእነርሱ ጋር በመሆን ሲያስቃብጡ የነበሩ ባንዳዎች ኣፋቸውን ይዘው ውለዋል፡፡ ነገር ግን እኛምየተጠየቀው ጥያቄመልስ አንጠበቃለን እነጂ ከኣሁን በኋላ ምንም ኣይነት ጥያቄ የማንጠይቅ መሆኑን እናሳውቃለን ፡፡
የኣማራ ተጋድሎ ያሸንፋል፡

source mereja.news.

No comments:

Post a Comment