Sunday, October 2, 2016

አሳዛኝ ዜና ህወሀት ከሰማይ ከሂሊኮፕተርና በምድር በጨካኙ የኣግዓዚ ጦር እሬቻ በአል ላይ በተከፈተ ጥቃት በትንሽ 120 ሰው ተገድሏል።



አሳዛኝ ዜና #Irreechaa2016 #Ethiopia ህወሀት ከሰማይ ከሂሊኮፕተርና በምድር በጨካኙ የኣግዓዚ ጦር እሬቻ በአል ላይ በተከፈተ ጥቃት በትንሽ 120 ሰው ተገድሏል። እርጥብ ሳርና ኣደይ ኣበባ ይዘው ለወጡ ሕዝቦች በገዛ ኣገራቸው ከሰማይ ጥይት ማርከፍከፍ ነገ ሕወሓት ከነደጋፊዎቹ የንጹሃንን ደም ያወራርዳል ይከፍላል። በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ታሪክ ይቅር የማይለው ወንጀል በትግሬ ጉጅሌ ዘረኛ ኣገዛዝ በንጹሃን ላይ እየተፈጸመ ነው። ማንም ከተጠያቂኔት ኣያመልጥም።
አሳዛኝ ዜና ህወሀት ከሰማይ ከሂሊኮፕተርና በምድር በጨካኙ የኣግዓዚ ጦር እሬቻ በአል ላይ በተከፈተ ጥቃት በትንሽ 120 ሰው ተገድሏል።

No comments:

Post a Comment