በአዲስ አበባ በግዳጅ ዲሽ እየተፋታ ነው። (መረጃ ምንሊክ ሳልሳዊ በስልክ ከኣዲስ ኣበባ)
የኣስቸኳይ ጊዜ ኣዋጁን ተከትሎ በኣዲስ ኣበባ ዲሽ እየተፈታ መሆኑን ምንጮቻችን ገልጸዋል፤ ኢሳትና ኦኤምኤን መመልከት ኣይቻልም የተባለው ኣዋጅ ኣስታኮ ፖሊሶችና የቀበሌ ካድሬዎች የኣዲስ ኣበባ ነዋሪዎችን ዲሻቸውን እንዲፈቱ በማስገደድ ላይ መሆናቸው ታውቋል።
የኣስቸኳይ ጊዜ ኣዋጁን ተከትሎ በኣዲስ ኣበባ ዲሽ እየተፈታ መሆኑን ምንጮቻችን ገልጸዋል፤ ኢሳትና ኦኤምኤን መመልከት ኣይቻልም የተባለው ኣዋጅ ኣስታኮ ፖሊሶችና የቀበሌ ካድሬዎች የኣዲስ ኣበባ ነዋሪዎችን ዲሻቸውን እንዲፈቱ በማስገደድ ላይ መሆናቸው ታውቋል።
No comments:
Post a Comment