Friday, October 7, 2016

የወያኔው አገዛዝ ላልተወሰነ ጊዜ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ሊዘጋ ነው!!!

የወያኔው አገዛዝ ላልተወሰነ ጊዜ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ሊዘጋ ነው!!!

unnamed ግፈኛውን የውያኔን ሥርዓት አልሸከምም ያለው የኢትዮጵያ ህዝብ በአማራ እና በኦሮሞ ህዝብ ፊውታራሪነት ትግሉን ከቀጠለ ዓመታት ሊቆጠሩ ነው። ይህ ግፈኛ ሥርዓት በቢሸፍቱ የእሬቻ በዓል በማክበር ላይ በነበሩ ወገኖቻችን ላይ በፈፀመው ጭፍጨፋ የመጭረሻውን ቀይ ካርድ ሊመዝ ችሏል። ይህ እኩይ ተግባር ያስቆጣው ህዝብ

No comments:

Post a Comment