
በሁኔታው የወያኔ ተላላኪ የአካባቢው ባለስልጣናት ክፉኛ መደናገጣቸው ታውቋል። እየተደናበረ ያለው ወያኔ የጎንደር ከተማ ፖሊስ መምሪያ ም/ኮሚሸነርን እና የመምሪያዉ ም/ሀላፊን በተመሳሳይ ወቅት ይዞ ማሰራቸውን መረጃወች ይጠቁማሉ።
አምባጊዮርጊስ ከጎንደር ወደ 40 ኪ.ሜ. ገደማ የምትርቅ ከተማ ስትሆን ወያኔ በቅርብ ጊዜ በጅምላ ህዝብ የፈጀባት ቦታ ናት። አካባቢውን መሰረት ያደረገው የከፋኝ ሃይል ተደጋጋሚ ጀብዱና ድል የፈፀመባት የእንቃሽ አካባቢ መገኛ ናት።
ድል የህዝብ ነው©!
ድል የህዝብ ነው©!
No comments:
Post a Comment