በደቡብ ጎንደር ዞን ደብረታቦር ከተማ ቀበሌ 02 ልዩ ስሙ ወይብላ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ (ወይብላ ማርያም ቤተክርስቲያን አካባቢ) ከእስር ቤቱ ጀርባ ሁለት ወታደሮች ተገለው ተገኝተዋል ።በማንና እንዴት እንደተገደሉ ሊታወቅ ባይችልም በወታደሩ ውስጥ የነገሰው እርስ በርስ አለመተማመን ለግድያው ቀራቢ ምክንያት ሁኗል።
ወታደሮቹ ተገለው መገኘታቸውን ተከትሎ የካቲት 30 ለመጋቢት 1 /2009 ዓ.ም አጥቢያ ጀምሮ በከተማዋ የሚገኝ በህጋዊ ፍቃድ ያስመዘገቡ ታጣቂወች ጨምሮ ቤት ለቤት ገፈፉ ተጀምሯል። በቴወድሮስ አደባባይ ከቴሌው አጠገብ የሚገኘው አዳራሽ ውስጥ የሚኖሩት ወታደሮች በተለያየ የከተመዋ አቅጣጫ ለፍተሻ ተሰማርተዋል።
በድንገተኛው የመሳሪያ ገፈፉ በቀበሌ 04 ቀበሌ ውስጥ 4 በህጋዊ ፈቃድ ያስመዘገቡ ነዋሪወች መሳሪያ መገፈፉቸው ታውቋል
No comments:
Post a Comment