Wednesday, March 1, 2017

በባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ ፖሊ ግቢ የማስጠንቀቂያ ወረቀት ተብትኖ አድሯልMuluken Tesfaw



በባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ ፖሊ ግቢ የማስጠንቀቂያ ወረቀት ተብትኖ አድሯል፤ Muluken Tesfaw
ዛሬ የካቲት 22 ቀን 2009 ዓም ማለዳውን መረጃ የላኩልን ሰዎች እንዳመለከቱት የወያኔ ግፍ ደግፈው ለሚንቀሳቀሱ የትግራይ ተማሪዎች ማስጠንቀቂያ አዘል መልእክት ተበትኖ ማደሩን ሰምተናል። በዩንቨርሲቲው ግቢ ሲበተን ያደረው ወረቀት የጽሑፍ ይዘት የሚከተለው ነው፤
ማስጠንቀቂያ ለትግራይ ተማሪዎች
በትግራይ የአገዛዝ ስር የወደቀችው አማራ በህዝቡ ላይ ህወሀት ከፍተኛ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈፀመበት መሆኑን ደጋግመን መናገራችን ይታወቃል፡፡ነገር ግን መናገራችን እንደ በደል ተቆጥሮብን በደሉ እየገፋ መምጣቱን ሆን ብሎ አሰቀጥሎታል፡፡ እኛም እናንተ የትግራይ ተማሪዎች አትዮጵያዊ ስሜት ይኖራችኋል ብለን በዝምታ ስንከታተላችሁ ብንቆይም እናንተ ግን የእኛ ሞት ለእናንተ ደስታ ሆኖላችሁ በ 19/06/09 ዓ.ም በባህር-ዳር ከተማ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅታችሁ ስትዘፍኑ መዋላችሁ የአማራ መሞት ለእናንተ ደስታ መሆኑን አረጋግጠናል፡፡ ከዚህ በኋላ በጎንደር እየተገደሉ ያሉ ገበሬዎች ሞት፤ በባህርዳር ቤት ለቤት እየተዞረ ሰው ለቀማ ካላቆመ፤ በአማራ ክልል የምትገኙ የትግራይ ተወላጆች በሙሉ ቅጣቱን እናንተ ላይ እንደምንጥለው እንድታውቁ፤ አንድም የትግራይ ተወላጅ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ከግቢ ወጥቶ ሲዝናና ፣ ቤተ-ክርስቲያን ሲሄድ፤ በትግሬ ስም ስብሰባ የምትሰበሰቡ ከሆነ እየተከታተልን እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
አማራ ወደፊት!!!!!

No comments:

Post a Comment