ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በኢትዮጲያ የፌደራል እስር ቤቶች ሁሉ የለም…
ከህዳር 28/09ዓም ጀምሮ ዝዋይ እስር ቤት ብንገኝም የእስር ቤቱ ሹሞች ተመስገን እዚህ የለም ግቢውን ለቃችሁ ውጡ ብለውናል።
አዲስ አበባ የሚገኙት ቃሊቲና ቂሊንጦ እስር ቤቶች ብንሄደም ተመስገን እንደሌለ ነገረውናል። እንግዲህ ተመስገንን ካጣነው ዛሬ 2 ቀናችን ነው። መንግስት ጋዜጠኛ ተመሰገን ደሳለኝን ያደረገበትን ቦታ ወይም ያደረገውን እንዲያሳውቀን እንጠይቃለን።
Tariku Desalegn
ከህዳር 28/09ዓም ጀምሮ ዝዋይ እስር ቤት ብንገኝም የእስር ቤቱ ሹሞች ተመስገን እዚህ የለም ግቢውን ለቃችሁ ውጡ ብለውናል።
አዲስ አበባ የሚገኙት ቃሊቲና ቂሊንጦ እስር ቤቶች ብንሄደም ተመስገን እንደሌለ ነገረውናል። እንግዲህ ተመስገንን ካጣነው ዛሬ 2 ቀናችን ነው። መንግስት ጋዜጠኛ ተመሰገን ደሳለኝን ያደረገበትን ቦታ ወይም ያደረገውን እንዲያሳውቀን እንጠይቃለን።
Tariku Desalegn
No comments:
Post a Comment