Thursday, December 8, 2016

የአውሮፓ ህብረት በዶክተር መረራ መታሰር በእጅጉ እንዳሳሰበው ገለጸ።ቆንጅት ስጦታው



የአውሮፓ ህብረት በዶክተር መረራ መታሰር በእጅጉ እንዳሳሰበው ገለጸ።
በሀገር ቤት ውስ በሰላማዊ መንገድ ከሚታገሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች አንድ የሆነው የኤፌኮ ሊቀመንበር የሆኑት መረራ ጉዲና ለእስር የተዳረጉት በአውሮፓ ፓርላማ ሀገሪቱ ስላለችበት ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ማብራርያ ሰጥተው በመመለሳቸው ነው። ህብረቱ እስራቱን አውግዞ በአስቸኳይ እንዲፈቱም ጠይቋል። ዝርዝር አለው። http://mereja.com/…/chair-of-the-european-parliament-s-subc…

No comments:

Post a Comment