Tuesday, December 13, 2016

በኮማንድ ፖስቱ ታፍነው የታሰሩ እስረኞች ቤተሰቦች እየተጉላሉ ነው። ቆንጅት ስጦታው



በኮማንድ ፖስቱ ታፍነው የታሰሩ እስረኞች ቤተሰቦች እየተጉላሉ ነው።………….
በኮመንድ ፓስቱ ቁጥጥር ስር ከዋሉ በኃላ፤ 24 ቀበሌ በሚገኘው ፓሊስ ጣቢያ በእስር የሚገኙት ወጣት ወይንሸት ሞላ ፣ ጋዜጠኛ አናንያ ሶሪ ፣ ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ እና አቶ ዳንኤል ሽበሺን ጨምሮ አጠቃላይ በኮማንድ ፓስቱ ቀጥጥር ስር የሚገኙት እስረኞች፤ ” በቤተሰብ እንዳይጠየቁ ከሰዓት በኃላ ትዕዛዝ ተላልፏል” በሚል የእስረኞች ቤተሠቦችና ጓደኞች በሃሩር ፀሀይ ላላስፈላጊ እንግልት እየተዳረጉ ይገኛል። የፓሊስ ጣቢያው መዘጊያ ሰዓት ቢደርስም የእስረኞች ቤተሰብ እና ጓደኞች ተስፋ ሳንቆርጥ እንዲህ እየተጠባበቅን እንገኛለን።
Image may contain: 2 people , people standing, child and outdoor
Image may contain: 5 people , people standing, tree and outdoor
Image may contain: 1 person , people sitting and outdoor

No comments:

Post a Comment