Friday, December 16, 2016

የኣውሮፓ ፓርላማ ፕሬዚዳንት የዶክተር መረራ ጉዲና ጉዳይን በተመለከተ ማብራሪያ እንዲሰጣቸው ጠየቁ።ቆንጅት ስጦታው

  


የኣውሮፓ ፓርላማ ፕሬዚዳንት የዶክተር መረራ ጉዲና ጉዳይን በተመለከተ ማብራሪያ እንዲሰጣቸው ጠየቁ። ፕረዚደንቱ በይፋ በላኩት ደብዳቤ ሕወሓት ዶክተር መረራን ያሰረበትን ሕጋዊ መሰረት በግልጽ እንዲያስቀምጥ የጠየቁ ሲሆን የ አውሮፓ ሕብረት የዲሞክራሲ ቤት ነው ያሉት ማርቲን ማንኛውም የመንግስት የተቃዋሚ ፓርቲ ይሁን ሌላም ድርጅትና ግለስብ ወደ ፓርላማው መጥቶ ድምጹን የማሰማት መብት አለው ብለዋል።    http://mereja.com/network/post/556/eu-parliament-writes-to-ethiopian-president-over-detained-oromo
https://i1.wp.com/pbs.twimg.com/media/CzvQRBxWQAAnSo_.jpg?resize=526%2C593&ssl=1

No comments:

Post a Comment