Thursday, December 1, 2016

ኮማንድ ፖስት ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ ድርጅቶች ጋር ስብሰባ ፋይዳ ያለው ነገር አይደለም ሲል አቶ የሺዋስ አሰፋ ለአሜሪካን ድምጽ ራዲዮ ገለጸ።

  


ኮማንድ ፖስት ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ ድርጅቶች ጋር ስብሰባ ፋይዳ ያለው ነገር አይደለም ሲል አቶ የሺዋስ አሰፋ ለአሜሪካን ድምጽ ራዲዮ ገለጸ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተከትሎ የተቋቋመውና በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰብሳቢነት የሚመራው ኮማንድ ፖስት በዛሬው ዕለት ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ ድርጅቶች ጋር መወያየቱ ተዘግቧል።ሰሎሞን ክፍሌ ከተሳታፊዎቹ የአንዱን የሠማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ የሺዋስ አሰፋን አነጋግሯል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

No comments:

Post a Comment