Wednesday, December 28, 2016

Egypt warns Ethiopia . ግብጽ ኢትዮጵያን አስጠነቀቀች።ቆንጅት ስጦታው

  


#Egypt warns #Ethiopia . ግብጽ ኢትዮጵያን አስጠነቀቀች።
የኢትዮጵያ ባለስልጣናት በሀገር ውስጥ የተነሳውን ህዝባቂ አመጽን ተከትሎ በተደጋጋሚ የግብጽ መንግስት እጅ አለበት ሲሉ መደመጣቸው ይታወቃል። ለዚህም የግብጽ መንግስት ምላሽ ይስጠን ሲሉ የሰነበቱ ሲሆን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዛሬ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ ምንም መረጃ ሳትይዝ የግብጽን ስም ማጥፋቱና ታቁም ብሏል።
በካይሮ የሚኖሩ ስደተኞችን ፎቶ እያቀረቡ ግብጽ የምትረዳቸው ብሎ መናገር የአለማቀፍ ህጎችን አለማክበር ነው ሲል ያተተው መግለጫው ስደተኞች በሚኖሩበት ሀገር የራሳቸውን ፖለቲካ የማንጸባረቅ ሙሉ መብታቸው ነው ብሏል።
ዝርዝሩን ይመልከቱ። http://mereja.com/network/post/648/egyptian-official-calls-on-addis-ababa-to-stop-accusing-cairo-of

No comments:

Post a Comment