Friday, January 6, 2017

የስብሓት ነጋ ኣዲስ ነጠላ ዜማ – በነስየና ገብሩ የሰራሁት ደባና ተንኮል ከውስጤ ፀፅቶኛልና ይቅርታ ይደረግልኝ ቆንጅት ስጦታው



“ቆጨኝ” + “ይቅርታ” !
÷÷÷÷÷÷÷÷÷
* “ይቅርታ 1993 ዓ/ም በነስየና ገብሩ የሰራሁት ደባና ተንኮል ከውስጤ ፀፅቶኛልና ይቅርታ ይደረግልኝ”
!
!
!
!

* “ከስየ፣ ገብሩ፣ ኣውዓሎምና ኣረጋሽ ጀግንነት የመለስ ምላስ መተማመኔ ቆጨኝ” !
!
!
የስብሓት ነጋ ኣዲስ ነጠላ ዜማ)
* “…ስብሓት ነጋ የ1993 ዓ/ም በህወሓት ያጋጠመው ክፍፍል ማስቆም ነበረብኝ። ኣንዳዶቹ ኣጋጣሚው ለስልጣን ተጠቅመውበታል(መለስ)። ሁለቱም ወደ ኣንድ መምጣት ኣለባቸው።
መለስን ባልሰማ ኖሮ በ1997ና ዘንድሮ 2008/2009 ዓጋጥሞ ያለው ፖለቲካዊ ችግር ባላጋጠመ ነበር።…”
ኣቶ ስብሓት ለኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የሰጡት ቃል መጠይቅ።
“…ይቅርታና … ቆጨኝ…” እያሉ ነው።
የጀግኖቻችን ተግባር፣ ብስለት፣ ስብእና የሃገር ፍቅር ከመለስ ምላስ በእጅጉ እንደሚበልጥ እናውቃለን

No comments:

Post a Comment