(ዘ-ሐበሻ) የሕወሓት መንግስት የዛሬ ዓመት ነሐሴ 1 የገደላቸውን ከ50 በላይ ንጹሃን የባህርዳር ነዋሪዎችን ለማሰብ በዛሬው ዕለት የተጠራው ከቤት ያለመውጣት አድማ በዛሬው ዕለት በተሳካ ሁኔታ መጀመሩን የዘ-ሐበሻ ምንጮች አስታወቁ::
የዘ-ሐበሻ ምንጮች ከባህርዳር እንደገለጹት ሕዝብ ቤቱ ቁጭ ያለ ሲሆን ዛሬ በአድማ እንደሚውል ገልጸዋል:: ሱቆቻቸውን አንዳንዶች ከፍተው የነበረ ቢሆንም ማስጠንቀቂያ ሲደርሳቸው ወዲያው ዘግተው እንደሄዱም ከባህርዳር የመጣልን መረጃ ይጠቁማል::
No comments:
Post a Comment