Wednesday, August 9, 2017

“የባህር ዳሩ ዕልቂት አይረሳም.. ሕዝቡ ሰማዕታቱን ሲያስብ አደራቸውን መርሳት የለበትም” – አክቲቭስት ሙሉነህ ዮሐንስ (ጠቃሚ መረጃዎችን የያዘ ቃለምልልስ) sorce zehabesha

“…በባህር ዳር በአንድ ቀን የፈሰሰው የንጹሃን ደም የሚረሳ አይደለም:: ሕዝቡ ሰማዕታቱን ሲያስብ አደራቸውን መርሳት የለበትም…የለውጥ ፈላጊው ተቃዋሚ እርምጃን በተለይ የእውነተኛ ትብብር አለመኖር አንዱ ከአንዱ ጋር ተባብሮ ያለመስራቱን በተመለከተ በተለይ ሚዲያው ግልጽ ውይይት የሚደረግበትን የህዝቡ ትግል በእውነት የሚደገፍበትን ለለውጡ የሚደረገው እንቅስቃሴ ትርጉም ያለው እንዲሆን ሀላፊነት ያለባችሁ ይመስለኛል…”  አክቲቪስት ሙሉነህ ዮሐንስ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከሰጠን ማብራሪያ (ቀሪውን ያድምጡት)






No comments:

Post a Comment