Friday, July 29, 2016

“ጀግናው ይፈታ፣ ጀግናው ይፈታ” በማለት ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ ጉዳዩውን በአይነ ቆራኛ ሲከታተል ቆይቶአል


ጀግናው ይፈታ ጀግናው ይፈታ በማለት ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ ጉዳዩውን በአይነ ቆራኛ ሲከታተል ቆይቶአል።
ኮሌነር ደመቀ ፍርድቤት አልቀረቡም ወደ ሰኞ ተራዝሟል የከተማው ሰው በነቂስ ወጥታል በአሁን ስዓት ወደ መስቀል አደባባይ ቅስቀሳ ለማድረግ ከወህን ቤቱ እየተመለሰ ነው ። እውነት እላቹሀለው ወያኔ ፈርቷል!!!
የሰሜን ጎንደር ዞን ከፍ/ፍ/ ቤት ተወካይ ፕሬዝዳንት አቶ ባህሩ አዲስ በዛሬው ዕለት የኮ/ል ደመቀ ዘውዱ የጊዜ ቀጠሮ ቢኖርም በመንግስት ርካሽ ተወዳጅነትን ለማትረፍ ብሎም ፕሬዝዳንት ሆኖ ለመሾም ሲል በዳኞች ላይ ጣልቃ በመግባት ኮሎኔሉ ችሎት ሳይቀርብ ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ ለፖሊስ ፍቀዱ በሚል ከዳኞች ጋር ዝግ ስብሰባ ይዟል:: ቀጠሮው ጥዋት ላይ የነበረ ቢሆንም ከሰዓት በኋላ በሚል የተራዘመው በዚሁ የተነሳ ውዝግብ በመፈጠሩና መግባባት ባለመቻሉ ነው!!
ዳኞችም ኮሎኔሉ ችሎት የመቅረብ ህገመንግስታዊ መብት እያለው ሳይቀርብ ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ መፍቀድ አግባብ አለመሆኑን በመግለፅ እስካሁኗ ስዓት ድረስ በአቋማቸው ፀንተው ቀጥለዋል!!
የከፍተኛ ፍ/ቤቱ ተወካይ ፕሬዝዳንት አቶ ባህሩ አዲስ ግን የኮለኔሉን መብት በማፈን ለመሾም ለመንግስት የእጅ መንሻ አድርጎ ማቅረቡንና ዳኞችንም ጭምር ሊያስበላ የተዘጋጀ አድር ባይነት የተጠናወተው ሰው ስለሆነ ጀግናው የጎንደር ህዝብ ጥብቅ ክትትል ሊያደርግበት ይገባል!!










:)

No comments:

Post a Comment