Friday, April 7, 2017

አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ከድርድሩ ራሱን ስላገለለው መድረክ ተናገሩ – “መድረክ ‘ኢህአዴግ ከኔ ጋር ለብቻው ነው መደራደር ያለበት’ ብሏል”

ከአውስትራሊያ የሚሰራጨው ኤስቢኤስ ራድዮ ጋዜጠኛ ካሳሁን ሰቦቃ በጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት የዲሞራክሲ ሥርዓት ግንባታ ዋና አስተባባሪ የሆኑትን አቶ ሺፈራው ሽጉጤን በኢሕአዲግ እና 21 ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል እየተካሄደ ስላለው የቅድመ ብሔራዊ ድርድር አነጋግሯቸዋል:: አቶ ሽፈራው ከድርድሩ ራሱን ስላገለለው መድረክም ተናግረዋል – ያድምጡትና አስተያየትዎን ይስጡ

No comments:

Post a Comment