Wednesday, February 1, 2017

ጭንቅ ውስጥ የገባው ወያኔ ለአዲስ ሰራዊት ምልመላ እየለመነ ነው

ሙሉነህ ዮሃንስ
ሳይጀመር እየተጨናገፈበት ያለው የአዲስ ሰራዊት ምልመላ ሁለት አብይ ጉዳይ ገሃድ አውጥቷል። አንደኛ ወያኔ አሁን ባለው ሰራዊት መተማመን አልቻለም። በብዙ ግንባር እንደታየው የውጊያ ሞራሉ የወደቀው ሰራዊት የወያኔን የማይቀር መንኮታኮት ያሳያል። ሁለተኛ ለመጨረሻው ሰአት የቆጠበውን የትግራይ ተወላጅ ሰራዊት ቆጥቦ በየቦታው የተወላጆች የእርስ በርስ እልቂት እንዲቀጥል ይፈልጋል። ይህን ተንኮሉን የተረዳው ወጣት የወያኔን ቅጥር ልመና ሳይጀመር እያከሸፈው ነው።
የኢትዮጵያ ወጣት በብዙ መረጃ እንደምንገነዘበው በየቦታው የተነሱትን ህዝባዊ ትግል ለመቀላቀል ቁርጠኛ ሆኖ መሳሪያ ለመታጠቅ እየተመመ ነው። በተቃራኒው ደግሞ ለንፅፅር እንዲሆናቹህ የተያያዙትን የወያኔ የልመና የወታደር ቅጥር ማስታወቂያወች እዩ።







No comments:

Post a Comment