(ዘ-ሐበሻ) የአርበኞች ግንቦት 7 አመራር የሆኑት አቶ ነአምን ዘለቀ ሰሞኑን በተለያዩ ሚዲያዎች ሾልኮ በመውጣት ለሕዝብ ስለደረሰው ከአዲሱ የወያኔ የጸጥታ ዕቅድ ሰነድ ጀርባ ያለውን ሴራ አጋለጡ:: የድርጅታቸው የውጭ ጉዳይ ኃላፊ የሆኑት አቶ ነአምን ከአርበኞች ግንቦት 7 ራድዮ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ሰነዱን አስታከው ሕዝብ ማወቅ አለባቸው ያሏቸውን ነጥቦች በስፋት አስቀምጠውታል:: ተመልክተው ለወዳጆችዎ ያካፍሉት ዘንድ ዘ-ሐበሻ ጥሪዋን ታቀርባለች::
No comments:
Post a Comment