Nahome Girma
Thursday, September 22, 2016
በጎንደር መስቀል አደባባይ ደመራ እንዳይከበር ታገደ፤
በጎንደር መስቀል አደባባይ ደመራ እንዳይከበር ታገደ፤
የሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በወያኔዎች ትእዛዝ በመስቀል አደባባይ የሚከበረው የደመራ በዓል በዚህ ዓመት እንዲዘለል ወሰነ።
ሀገረ ስብከቱ በአደባባይ ይከበር የነበረውን የደመራ በዓል በየአጥቢያዎች ብቻ እንዲከበር ዛሬ መመሪያ አስተላልፏል። በጎንደር በደማቅ ከሚከበሩ በአላት አንዱ የመስቀል ወይም የደመራ በአል ነው።
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment